የደም ምርመራና ትንተና መረጃዎችን ለመስራት የሚያስችል ሮቦት መስራታቸውን ተመራማሪዎቹ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደም ምርመራና መረጃዎቸን ትንተና ለመስራት የሚያስችል ሮቦት መስራታቸውን ተመራማሪዎቹ ገልጸዋል። በሩትገርስ ዩንቨርስቲ ተመራማሪዎች የተሰራው አዲሱ ሮቦት ትክክለኛና ወቅታዊ የደም ምርመራ ውጤትና ትንተና መረጃ በመስጠት የዘርፉን ባለሙያዎችና ህሙማን ያግዛል ተብሏል። ቴክኖሎጂው በተገጠመለት ካሜራ የሰዎቹን እጅ ስካን በማድረግ በቀላሉ የደም ስሮችን በመለየት ቀደም ሲል ባለሙያዎች በመርፌ በመሰርሰር የደም ስሮችን ይፈልጉ የነበረውን…
Read more
Recent Comments