የፌስቡክን መረጃ በመበርበር የተከሰሰው ካንብሪጅ አናላቲካ በኤፍ ቢ አይ እየተመረመረ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ87 ሚሊየን ሰዎችን የግል መረጃ በመበርበር የተከሰሰው ካንብሪጅ አናላቲካ በአሜሪካ ፍትህ መምሪያ እና ኤፍ ቢ አይ ምርመራ እንደተጀመረበት ተገለፀ። የካንብሪጅ ሰራተኞች ፣ በጋራ የሚሰሩ ባንኮች እና ሌሎች ከተቋሙ ጋር ግንኙነት ያላቸው አካላት በመርማሪዎች ጥያቄ እንደሚቀርብላቸው ነው የተነገረው። ካንብሪጅ አናላቲካ የበርካቶችን መረጃ እንደበረበረ መረጃዎች ከተለቀቁ በኋላ ደንበኛን በማጣቱ ምክንያት በዚህ…
Read more
Recent Comments