በደቡብ ኮሪያ ከ1ሚሊየን በላይ አዲሶቹ የሳምሰንግ ጋላክሲ ኤስ 9 ስማርት ስልኮች ሽያጭ እንደተመዘገበ ኩባንያው ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት07፣ 210(ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀደም ብሎ ከፍተኛ ግምት ተሰጥቷቸው የነበሩት የሳምሰንግ ኩባንያ ኤስ ጋላክሲ ኤስ 9 ስማርት ስልኮች በኩባንያው መቀመጫ በሆነችው ደቡብ ኮሪያ የገበያ ተፈላጊነታቸው ቀድሞ የተሰጣቸውን ግምት ያህል እንዳልሆነ ተግልጿል። ጋላክሲ ኤስ 9 አዲሶች የኩባንያው ምርቶች ከፈረንጆቹ መካቢት 16 ጀምሮ ገበያውን የተቀላቀሉ ሲሆን፥ በ2 ወራት ጊዜ ያህል 1ሚሊየን ያህል ስማርት ስልኮች ብቻ መሸጣቸው ነው…
Read more
Recent Comments