የመረጃ መረብ ጠላፊዎች በሚሊየን የሚቆጠሩ የሆቴል ክፍሎችን የሚከፍት ቁልፍ መስራታቸው ተነገረ
አዲስ አበባ ሚያዚያ፣ 22፣ 2010፣(ኤፍ.ቢ.ሲ) የመረጃ መረብ ጠላፊዎች ያለ አንዳች አሻራ በደቂቃዎች የዓለም ዓቀፍ ሆቴሎች ክፍሎችን በር ለመክፈት የሚያስችል ቁልፍ (ማስተር ኪ) መስራታቸውን የሳይበር ጥቃት ደህንነት ተመራማሪዎች ገለፁ። በፊንላንድ የመረጃ መረብ ደህንነት ኩባንያ የዘረፉ አማካሪ የሆኑት ቶሚ ቱሚኔንና ቲሞ ሂርቮኔን እንደገለፁት “ቪንግ ካርድ ኤልሴፍ” የተባለ ዘመናዊ የሆቴሎች የኤሌክትሮኒክስ ቁልፎች ላይ ሶፍትዌር ላይ ጥቃት መፈጸሙ ተረጋግጧል።…
Read more
Recent Comments