ቻይናውያን ተመራማሪዎች የጨረር መሳሪያ መስራታቸውን ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ ሃምሌ 3 ፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይናውያን ተመራማሪዎች የጨረር መሳሪያ መስራታቸውን እየገለጹ ነው። ማንነታቸው ያልተገለጸው ተመራማሪዎች ኢላማውን ከረጅም ርቀት የሚመታ የጨረር መሳሪያ መስራታቸውን ገልጸዋል። ዜድ ኬ ዜድ ኤም 500 የተሰኘው የጨረር መሳሪያ ከ804 ሜትር ኢላማውን መምታት እንደሚችልም ነው ተመራማሪዎቹ የገለጹት። መሳሪያው ኢላማውን ከተጠቀሰው ርቀት ላይ የሚመታ ሲሆን፥ ኢላማው ላይ ካረፈ በኋላም…
Read more
Recent Comments