ቻይና ለጠፈር ምርምር የሚውሉ እጅግ ፈጣን አውሮፕላኖች የሚሞከሩበት ዋሻ ገነባች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2010 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና ለጠፈር ምርምር የሚውሉ እጅግ ፈጣን የሚባሉ አውሮፕላኖች የሚሞከሩበት ዋሻን መገንባቷ ተገለፀ። ዋሻው 265 ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን በሰዓት እስከ 30 ሺህ 625 ኪሎ ሜትር የሚምዘገዘጉ አውሮፕላኖችን የመሞከር አቅም አለው ነው የተባለው። በዋሻው ተፈጥሯዊ የአየር ግፊት እንዲኖር በማድረግ አውሮፕላኑ ሊያጋጥመው በሚችለው የዓየር ሁኔታ ውስጥ እንዲሞከር የሚያስችልም ነው። ባለፈው ወር…
Read more
Recent Comments