ቻይና ፊት በማየት ብቻ መላ ህዝቧን በአንድ ሰከንድ ውስጥ ማንነታቸውን የሚመዘግብ ቴክኖሎጂ ፈጥራለች
አዲስ አበባ መጋቢት 20፣ 2010 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የክትትል ስርዓቷን ለማሻሻልና ለማሳደግ የሰው ማንነት በፊቱ መለየት የሚያስችል ቴክኖሎጂ መፍጠሯ ተነገረ። ይህ ስርዓት 1 ነጥብ 4 ቢለየኑን የቻይና ህዝብ በአንድ ሰከንድ እና የአለምን ህዝብ በ2 ሰከንድ ማወቅ ያስችላል ተብሏል። የሰውን ማንነት በፊት ማወቅ የሚያስችለው ይህ ስርዓት የክትትል ካሜራዎችን በቻይና ተደራሽ ለማድረግ በፈረጆንቾቹ 2005 የተከፈተው የስካይኔት…
Read more
Recent Comments